የሞባይል ስልክ አሸናፊዎች ታውቀዋል!
ሰሞኑን የዳሸን ዕድል አሸናፊዎች በብዛት ይፋ እየሆኑ ነው። የሞባይል ስልክ አሸናፊዎች በትላንትናው እለት ታውቀዋል።
አቶ ዓለሙ ጤናው የሳምሰንግ ኤ54፣ አቶ አሚር ከማል ደግሞ የሳምሰንግ ኤስ 23 አልትራ ተሸላሚ የሆኑ ሲሆን ሽልማታቸውን ትላንት በዳሸን ባንክ ዋና መ/ቤት በመገኘት ከባንኩ የማርኬቲንግ እና ብራንዲንግ ዳይሬክተር አቶ እንዳለ ገ/ስላሴ እጅ ተቀብለዋል።
በእስካሁኑ የዳሸን ዕድል ጨዋታ በርካቶች የገንዘብና የዘመናዊ ስልክ ተሸልመዋል።
ገና በርካታ ሽልማቶች ይቀራሉ።እርስዎም አሁኑኑ የዳሸን ሱፐር አፕ መተግበሪያን በማውረድ እና የዳሸን ሱፐር አፕ አገልግሎቶችን በመጠቀም ሳንቲሞችን ይሰብስቡ፣ ስልክዎትንም በመነቅነቅ የ��BYD መኪናን ጨምሮ ዘመናዊ ስልኮችንና የገንዘብ ሽልማቶች ተሸላሚ ይሁኑ፡፡
የዳሸን ባንክ ሱፐር አፕ መተግበሪያን ያውርዱ ��
https://www.dashensuperapp.com/download
#dashenbank #dashensuperapp #Ethiopia #ኢትዮጵያ
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram