ጋዜጣዊ መግለጫ
ዳሸን ባንክ ልዩ የሱፐር አፕ ማስተዋወቅ ውድድር ሽልማትን ጨምሮ አራት አዳዲስ አገልግሎቶችን አስጀመረ
(አዲስ አበባ፡- መጋቢት 24፣ 2018 ዓ.ም)- ዳሸን ባንክ እስከ 6 ሚሊዮን ብር የሚያሸልም የሱፐር አፕ ማስተዋወቅ ውድድርን ጨምሮ በዓይነቱ ልዩ የሆነውን የዲጂታል ኦንቦርዲንግ አገልግሎት፣ ዳሸን ዳሸን ለወዳጄ (የዳሸን ስታር ሪፈራል) ፕሮግራም እንዲሁም ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር የተለያዩ ዓለም አቀፍ ክፍያዎችን መክፈል የሚያስችለውን የዳሸን ቨርቹዋል ካርድ አገልግሎትን በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቱ የንግድ ሥራ ትምህርት ቤት (ኮሜርስ) አስጀመረ፡፡
ዝርዝሩን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ:-
https://tinyurl.com/2sftd43p
Обсуждение 8
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram