ዳሸን ባንክ ከኤሌጋንስ አስመጪ እና ላኪ ድርጅት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
ዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት (ሸሪክ) እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
በስምምነቱ መሠረትም ባንኩ በትራንስፖርትና የተለያዩ የንግድ ዘርፎች ተሰማርቶ ለሚገኘው ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ድርጅት ለሜትር ታክሲ ትራንስፓርት አገልግሎት ለሚያውላቸው የመጀመሪያ ዙር እስከ 50 የሚደርሱ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ግዢ ከወለድ ነጻ በሆነ መንገድ ፋይናንስ ያመቻቻል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ማስፈንጠሪያውን በመጫን ያንብቡ:-
https://shorturl.at/jc9eN
Обсуждение 4
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram