መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም
የአክሲዮን ሽያጭ ጥሪ ማስታወቂያ
ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች እና ለአዲስ ባለሃብቶች በሙሉ
ዳሽን ባንክ አ.ማ. በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን (ኢ.ካ.ገ.ባ) በጸደቀው ደንበኛ ሳቢ መግለጫ እና በተሰጠው ፍቃድ መሰረት፣ ከታኅሣሥ 16 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሁለት ሚሊዮን ሁለት መቶ ስድስት ሽህ ዘጠኝ መቶ ስድስት (2,206,906) መደበኛ አክሲዮኖችን በአንድ አክሲዮን ዋጋ ብር ሁለት ሽህ ዘጠኝ መቶ (2,900) ሽያጭ የሚያከናዉን መሆኑን በደስታ ይገልጻል፡፡
ለባለአክሲዮኖች ሁሉም ነባር አክሲዮኖች ወደ ኤሌክትሮኒክ ፎርም (ሰነድ አልባነት) ስለሚቀየሩ ብሔራዊ መታወቂያ እና ሁሉንም የአክሲዮን ባለቤትነት ሰርተፍኬት (ማስረጃ) ወይም ከባንኩ የተሰጠ የባለቤትነት ማስረጃ ይዞ መቅረብ ያስፈልጋል፡፡
ሙሉውን መረጃ ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ:-
https://dashenbanksc.com/announcements/
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram