Dashen Bank @DashenBankEthiopia 18.03.2026 09:07 Скопировать Пожаловаться ዳሸን ባንክ ነቀምቴ ፣ አሰላ እና ድሬዳዋ ከተሞች ላይ የሰደቃ እና የኢፍጣር መርሃ-ግብር አካሄደ ዳሸን ባንክ የተከበረውን የረመዳን ወር በማስመልከት በነቀምቴ ከተማ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት (ሸሪክ) ደንበኞች የኢፍጣር መርሃ-ግብር ያዘጋጀ ሲሆን፤ በድሬዳዋ እና አሰላ ከተሞች ደግሞ ለአቅመ ደካሞች የዱቄት፣ዘይትና ቴምር ድጋፍ አድርጓል። ዝግጅቶቹን የሚያሳዩ ምስሎቾ ጋብዘናችኋል። ❤ 10 👍 1 7.5K
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram