Dashen Bank @DashenBankEthiopia 16.03.2026 20:41 Скопировать Пожаловаться ዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት (ሸሪክ) "ለእናቴ" በሚል መሪ ቃል በደሴ እና መቀሌ ከተሞች ለአቅመ ደካሞች የሰደቃ መርሃ-ግብር አዘጋጀ። ታላቁን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው በዚህ መርሃ-ግብር ለእናቶች የዘይት፣ የዱቄትና የቴምር ድጋፍ ተድርጓል። ባንኩ መሰል ዝግጅቶችን በተለያዩ ከተሞች ማዘጋጀቱ የሚታወስ ነው። 👍 18 ❤ 8 8.2K
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram