መጋቢት 30 ይጠናቀቃል!!
ዉድ ደንበኞቻችን :
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሁሉም የባንክ ደንበኞች የባንክ ሂሳባቸዉን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲያስተሳስሩ የሚል ህግ ማዉጣቱ የሚታወቅ ነዉ፡፡ ስለሆነም የቡና ባንክ ሒሳብዎን ከቤትዎ ሆነዉ ሊንኩን በመጠቀም ወይም አቅራቢያዎት ወደሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ በመሄድ እንዲያስተሳስሩ እና ከመጨረሻ ደቂቃ መጨናነቅ እንዲቆጠቡ ስንል በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
ቡና ባንክ- የባለራዕዮች ባንክ
https://verifayda.bunnabanksc.com
ቡና ባንክ- የባለራዕዮች ባንክ
#Bunnabank #Fayda #Banking #Ethiopia #Forall #Today #DigitalBanking
Обсуждение 4
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram