13.03.2026 17:41
ታላቁን የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ ቡና ባንክ ወራቤ ቅርንጫፍ በወራቤ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የተለያዩ የምግብና ምግብ ነክ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል።

ቡና ባንክ ሀዋሳ ዲስትሪክት ዳይሬክተር የሆኑት ፀጋዬ ቢቱ በድጋፉ ወቅት እንደተናገሩት ባንኩ የፋይናንስ አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር የተቸገሩ ወገኖችን በማገዝ የተለያዩ የበጎ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል ብለዋል።

ዝርዝሩን ሊንኩን በመጫን ያንብቡ

https://www.facebook*.com/100070047665762/posts/pfbid02gYhxfShth2pcFoGnaPq2f97aYP9tLF7BqCyDqwxB3nNn1fAu28zfiRExN55QSJqBl/?mibextid=CDWPTG
Facebook
Werabe City Government Communication Affairs Office
ቡና ባንክ በወራቤ ከተማ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የተለያዩ የምግብና ምግብ ነክ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ! ~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~ መጋቢት 4፣ 2018 [ወራቤ ኮሙኒኬሽን] ታላቁን የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ ቡና ባንክ ወራቤ ቅርንጫፍ በወራቤ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የተለያዩ የምግብና...
👍 46
26
🕊 8
15 17 17.1K
* Принадлежит организации Meta, которая признана экстремистской и запрещена на территории РФ

Обсуждение 15

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Bunna Bank

34.4K
Welcome to the official Telegram channel of Bunna Bank S.C.
Here you will receive verified updates, announcements, and customer service information.
This channel is for informational purposes only.
Открыть в Telegram