11.03.2026 21:28
ቡና ባንክ ከቦንጋ ከተማ ቢሻው ወልደዮሐንስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጋር በመተባበር የአለምአቀፍ የሴቶች ቀንን (March 8) በተለያዩ ሁነቶች አከበሩ።

በዝግጅቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የቡና ባንክ ጅማ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ አትንኩኝ አሰፋ የቢሻዉ ወልደዮሐንስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በዓለምአቀፍ ደረጃ ጥቂት የማይባሉና የሀገር ባለዉለታዎችን ያፈራ ትምህርት ቤት መሆኑን ጠቁመዋል።

ቡና ባንክ ለትምህርት ቤቱ የመፅሐፍ ድጋፍ ያደረገ ሲሆን፤ ለሴት ተማሪዎች ደግሞ የንፅህና መጠበቂያ እና ሽልማት አበርክቷል።

ሙሉ ዘገባዉን ከቦንጋ ራዲዮ ዘገባ ይመልከቱ 👇👇👇
👍 72
27
👏 4
4 5 19.7K

Обсуждение 4

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Bunna Bank

34.4K
Welcome to the official Telegram channel of Bunna Bank S.C.
Here you will receive verified updates, announcements, and customer service information.
This channel is for informational purposes only.
Открыть в Telegram