19.02.2026 13:06
የካቲት 12- 89ኛዉ የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን

የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም በማርሻል ሩዶልፍ ግራዚያኒ አዛዥነት የሚመራዉ ፋሽስት ጣሊያን ጦር በአብርሃ ደቦጭና ሞገስ አስገዶም የወረወሯቸው ቦምቦች ግራዚያኒን ጨምሮ ሌሎች በስፍራው የነበሩ ሹማምንትን በማቁሰላቸው የበቀል አጸፋ በማድረግ በሶስት ቀናት ዉስጥ ከ 30 ሺህ በላይ ኢትዮዊያንን በግፍ ጨፈጨፉ፡፡ ይህ ቀን ለኢትዮጵያዊያን የሀዘን ቀን ሲሆን ለትዉልድ ደግሞ የነፃነት ፋና ወጊ ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ነዉ፡፡

ክብር መስዋትነትን ለከፈሉ ጀግና ኢትዮጵያዊን!!

ቡና ባንክ- የባለራዕዮች ባንክ

#BunnaBank #Bank_of_the_Visionaries #SecureBanking #Patriotism
👍 28
20
🔥 5
👏 4
🎉 2
9 1 17.5K

Обсуждение 9

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Bunna Bank

34.4K
Welcome to the official Telegram channel of Bunna Bank S.C.
Here you will receive verified updates, announcements, and customer service information.
This channel is for informational purposes only.
Открыть в Telegram