avatar
Amhara Media Corporation
@AmharaMassMedia
10.04.2026 20:41
ባሕር ዳር ከተማ ወደ ድል ተመለሰ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ጨዋታ ባሕር ዳር ከተማ አዳማ ከተማን አሸንፏል።

ባሕር ዳር ከተማ አዳማ ከተማን 2ለ1 ነው ያሸነፈው።

የባሕር ዳር ከተማን ግብ ከእረፍት በፊት በ17ኛው ደቂቃ ብሩክ ሰሙ እና ከእረፍት መልስ በ63ኛው ደቂቃ አንተነህ ተፈራ አስቆጥረዋል።

አዳማ ከተማን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ ከእረፍት በፊት በ26ኛው ደቂቃ ቢንያም አይተን አስቅጥሯል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
������
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
1 393

Обсуждение 1

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Amhara Media Corporation

48.7K
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
Открыть в Telegram