በዓለ ስቅለት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በዓለ ስቅለት በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እየተከበረ ነው።
በበዓሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም፣ ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት እና ሌሎች ሊቃነ ጳጳሳት ተገኝተዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
������
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram