avatar
Amhara Media Corporation
@AmharaMassMedia
09.04.2026 17:49
የጸሎተ ሐሙስ ሥርዓተ ሕጽበተ እግር ተከናውኗል።

ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ሥርዓተ ሕጽበተ እግር ተከናውኗል።

ጸሎተ ሐሙስ ኢየሱስ ክርስቶስ ዝቅ ብሎ ደቀ መዛሙርቱን እግራቸውን ያጠበባት፣ ትህትናውን ያሳየባት እና ምስጢራትን የገለጠባት ናት።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንም በጸሎተ ሐሙስ ሥርዓተ ሕጽበተ እግርን ትፈጽማለች። ጸሎተ ሐሙስ ትህትና የሚሰበክባት ቀን ናት።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
������
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
3
2 1.8K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Amhara Media Corporation

48.7K
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
Открыть в Telegram