Amhara Media Corporation @AmharaMassMedia 09.04.2026 13:10 Скопировать Пожаловаться በድሬዳዋ ከተማ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። ባሕር ዳር: ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። ሠልፈኞቹ መጋቢት 24 የኢትዮጵያ ልዕልና አረጋግጧል ብለዋል። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! ������ https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ❤ 3 👍 1 👏 1 2 1.9K
Обсуждение 2
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram