avatar
Amhara Media Corporation
@AmharaMassMedia
09.04.2026 11:27
በኢትዮጵያ ፕሪምዬር ሊግ ዛሬ ተጠባቂ ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፕሪምዬር ሊግ የ26ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬም ይቀጥላሉ። ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።
ከእነዚህ ጨዋታዎች መካከል ፋሲል ከነማን ከሀዋሳ ከተማ የሚያገናኘው ጨዋታ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9፡00 ላይ ይካሄዳል።
የዛሬው ጨዋታ ብርቱ ፉክክር እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
በሌሎች የሊጉ ጨዋታዎች ነገሌ አርሲ ከኢትዮጵያ መድን በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 7፡00 ላይ ይጫወታሉ። አርባምንጭ ከተማ ከሀድያ ሆሳዕና በአበበ ቢቂላ
ስታዲየም ቀን 10:00 ላይ እና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከወላይታ ዲቻ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ምሽት 12፡00 ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
������
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
2.3K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Amhara Media Corporation

48.7K
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
Открыть в Telegram