avatar
Amhara Media Corporation
@AmharaMassMedia
04.04.2026 23:27
ቼልሲ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ቼልሲ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል፡፡

በስታምፎርድ ብሪጅ በተደረገው ጨዋታ ቼልሲ ፖርት ቫሌን 7ለ0 በማሸነፍ ነው ወደ ግማሽ ፍጻሜው ያለፈው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
������
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
12
👍 1
👌 1
3.4K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Amhara Media Corporation

48.7K
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
Открыть в Telegram