avatar
Amhara Media Corporation
@AmharaMassMedia
04.04.2026 18:57
ማንችስተር ሲቲ ሊቨርፑልን በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለ።

ባሕርዳር፡ መጋቢት 26/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ማንችስተር ሰቲ ሊቨርፑልን 4ለ0 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል፡፡

በኢትሀድ በተደረገው ጨዋታ ሀላንድ ሀትሪክ ሲሠራ ሲሚኒዮ ቀሪዋን ግብ አስቆጥሯል፡፡

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
������
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
👏 3
1
👍 1
2.9K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Amhara Media Corporation

48.7K
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
Открыть в Telegram