avatar
Amhara Media Corporation
@AmharaMassMedia
03.04.2026 18:43
በማኅበራዊ ሚዲያው ሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት ዕውነትን ማሳየት ተችሏል።

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ​በማኅበራዊ ሚዲያው ሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት እና ዕውነትን በማሳወቅ፤ ክልላዊ ሰላም እና ልማትን በማስቀጠል በኩል ውጤታማ ሥራ ተሠርቷል ያሉት የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ ዓባይ መንግሥቴ ናቸው።

ኀላፊው ይህን ያሉት ቢሮው የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
������
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
4
👍 1
2.4K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Amhara Media Corporation

48.7K
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
Открыть в Telegram