Amhara Media Corporation @AmharaMassMedia 03.04.2026 17:19 Скопировать Пожаловаться ባሕር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋራ። ባሕርዳር፡ መጋቢት 25/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሪምዬር ሊግ የ25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካሄድ ጀምረዋል። ባሕርዳር ከተማን ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቅቋል። ጨዋታው 0ለ0 ነው የተጠናቀቀው። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! ������ https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! 👏 3 1 2.6K
Обсуждение 1
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram