በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የዓለም የነዳጅ ዋጋ በመጨመሩ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የዋጋ ማስተካከያ ማድረጉን አስታውቋል።
በሆርሙዝ የባህር ሰርጥ መዘጋት ምክንያት 120 ሺህ ሜትሪክ ቶን ነጭ ናፍጣ እና 60 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአውሮፕላን ነዳጅ የጫኑ ሶስት መርከቦች በአረብ ባህረ ሰላጤ ላይ ቆመዋል።
አዲሱ የሊትር የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ቤንዚን 142.21 ብር እንዲሁም ነጭ ናፍጣ 163.09 ብር ሆኖ እንዲሸጥ ተደንግጓል።
ዝርዝሩን ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ��
https://youtu.be/VVBKgjwmQm0
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram