በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ይገኛል።መንግስት ዘርፉን ለማሳደግም የተለያዩ ማበረታቻዎችንም እያደረገ ይገኛል።
በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ስትራቴጂ የተቀረጸ ሲሆን ይህ ለኢንዱስትሪው ሰፊ ዕድል እንደሚሆን ተስፋ ይደረግበታል።
በሌላ በኩል የመሰረተ ልማት (እንደየቻርጅ መሙያ ጣቢያ) መለዋወጫ ዕቃ እንደዋና ችግር ይነሳል። አጠቃላይ ዘርፉ ያለበት ሁኑታን በተመለከተ ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ድኤታ አቶ በርኦ ሀሰን ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡
ዝርዝሩን ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ��
https://youtu.be/_Jv3pt3Rj3I
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram