የኢትዮጵያ የግልና የመንግስት ባንኮችንና በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚኖራቸውን ተሳትፎ ማጠናከር የሚያስችል የውይይት መድረክ ተካሂዷል።
በመድረኩ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፕሬሽንና ፓርክ አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍጹም ከተማ እንዳሉት፤ ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሦስተኛውን የፋይናንስ መረጋጋት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል
ሪፖርቱ ከሐምሌ 2024 እስከ ሰኔ 2025 ያለውን የሚያጠቃልል ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ የሀገሪቱ የፋይናስ ዘርፍ ጤናማ አፈጻጸም ማስመዝገቡን ያካትታል
በተጠናቀቀው ዓመትም የተለያዩ ዓለምአቀፋዊ የኢኮኖሚ ተጽዕኖዎች ቢከሰቱም እነዚህን ጫናዎች በመቋቋም ጤናማ ዕድገት ማስመዝገብ ችሏል ብሏል፡፡
ሪፖርቱ የባንክ ኢንስትሪውን በቀዳሚነት ሲመለከት ዘርፉ በበርካታ መለኪያዎች ስኬታማ ለአብነትም በካፒታል ዕድገት፣ በአጠቃላይ ሀብት፣በጥሬ ገንዘብ አቅርቦት፣በትርፍና ካለፈው ዓመት የተሻለ ስለመሆኑ አመላክቷል፡፡
የሪፖርቱን ዝርዝር መረጃ ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ��
https://youtu.be/jXEAXmVj1WA
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram