26.03.2026 17:23
ዓባይ ባንክ ከኢትዮጵያ መድን ድርጅት ጋር በአጋርነት ለመሥራት የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ

ባንካችን ዓባይ እና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በስትራቴጂያዊ የቢዝነስ ተግባራት ላይ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ሥምምነት ዛሬ መጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈራርመዋል።

ተቋማቱን በመወከል የመግባቢያ ሥምምነቱን የፈረሙት የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ የኋላ ገሠሠ እና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አቤል ታደሠ ለተቋሞቹ እና ለአገር ዕድገት በሚጠቅሙ ጉዳዮች ላይ ሁሉ በትብብር እንደሚሰሩ በመርሐ-ግብሩ ላይ አሳውቀዋል።

ዓባይ - የታላቅነት ምንጭ!
29
👍 16
👏 8
12 5.5K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Abay Bank

26.8K
Vision:
To Become the First Bank of Choice

Mission:
Providing the best- in-class banking services and adding value for stakeholders

Core Values:
Customer - Centricity
Accountability
Teamwork
Employee - Centricity
Innovation
Открыть в Telegram