avatar
Bank of Abyssinia
@BoAEth
30.03.2026 16:42
መጋቢት 30 እየደረሰ ነው !!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኅዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው ጥብቅ መመሪያ መሠረት ሁሉም የባንካችን ደንበኞች ሂሳባቸውን ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲያጣምሩ ማሳሰባችን ይታወቃል። በዚህ መመሪያ መሰረት፣ በተጠቀሰው ቀነ ገደብ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ በመሄድ ወይም ይህን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም (https://cs.bankofabyssinia.com/fayda_connect) ሂሳብዎን ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር እንዲያጣምሩ በአክብሮት እንጠይቃለን።
37
👍 14
😱 4
114 19.3K

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Bank of Abyssinia

186.2K
Bank of Abyssinia – The Choice for All
Welcome to BoA’s official Telegram channel!

Use @BOA_ATM_bot to access:

ATM locators
Card services & support
Real-time updates
Открыть в Telegram