Bank of Abyssinia @BoAEth 30.03.2026 16:42 Скопировать Пожаловаться መጋቢት 30 እየደረሰ ነው !! የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኅዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው ጥብቅ መመሪያ መሠረት ሁሉም የባንካችን ደንበኞች ሂሳባቸውን ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲያጣምሩ ማሳሰባችን ይታወቃል። በዚህ መመሪያ መሰረት፣ በተጠቀሰው ቀነ ገደብ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ በመሄድ ወይም ይህን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም (https://cs.bankofabyssinia.com/fayda_connect) ሂሳብዎን ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር እንዲያጣምሩ በአክብሮት እንጠይቃለን። ❤ 37 👍 14 😱 4 114 19.3K
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram