የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ አክሲዮኖች በማዕከላዊ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት (Central Security Depository) ላይ የተመዘገቡ መሆኑን ስለማሳወቅ
አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ሁሉንም አክሲዮኖች በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) እና በማዕከላዊ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት (CSD) በኩል የወጡ መመሪያዎችና አግባብነት ባላቸው ሕጎች መሠረት አክሲዮኖቹ በኤሌክትሮኒክ መልክ በተሳካ ሁኔታ በማዕከላዊ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት (CSD) ላይ መመዝገባቸውን እንዲሁም በምዝገባው ሂደት ወደ ግምጃ ቤት (CSD) ገቢ የተደረጉ የባለአክሲዮኖች መረጃዎችና የአክሲዮን ድርሻ ትክክለኛ ስለመሆናቸው ባንካችን ለግምጃ ቤቱ ማረጋገጫ የሰጠ መሆኑን እያሳወቅን የሚከተሉትን ነጥቦች በሕጉ መሠረት ባንኩ ለባለአክሲዮኖች በሙሉ እና ለህዝብ የማሳወቅ ግዴታ ስላለበት እንደሚከተለው እናሳውቃለን፡፡
See more...
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram